የቢሮው ኃላፊ መልዕክት

አቶ ብርሃኑ ጎሽም
የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ
የአማራ ክልል አሥተዳደር ጉዳዮች ክላስተር የተቋማትን የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ ዝግጅት ግምገማዊ ውይይት በባሕር ዳር ከተማ ተካሄደ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 18/2016 ዓ.ም በግምገማዊ ውይይት መድረኩ ላይ የተገኙት የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ ብርሃኑ ጎሽም እንዳሉት ክልሉ በገጠመው የጸጥታ ችግር የፍትሕ ባለሙያዎች ከቦታ ቦታ ተንቀሳቅሰው መሥራት እንዳልቻሉ ተናግረዋል። ፍትሕ ፈላጊውም ሆነ ማንኛውም ሰው በሚፈልገው ልክ መንቀሳቀስ ባለመቻሉ በማህበራዊ፣ በምጣኔ ሃብታዊ፣ ፖለቲካዊ እና በሥነ ልቦና ደረጃ ጉዳት ደርሷል ነው ያሉት።
አቶ ብርሃኑ አክለውም በፍርድ ቤቶች ደረጃ በጸጥታው ችግር በርካታ ፋይሎች ቢበላሹም በችግር ውስጥ ሆነውም ጥሩ ሥራዎችን ማከናወናቸውን ተናግረዋል። ኀበረተሰቡም ለሰላም ዘብ እንዲቆም::
ስለ ቢሮው
ዜና
የፍትሕ አገልግሎት በቅብብልሽ እና በትብብር የሚፈጸም ነው” የአማራ ክልል ጠቅላይ
”የፍትሕ አገልግሎት በቅብብልሽ እና በትብብር የሚፈጸም ነው” የአማራ ክልል ጠቅላይ...
Read Moreየአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ የ2016 በጀት አመት የፍትሕ ዘርፍ የሪፎርም
የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ የ2016 በጀት አመት የፍትሕ ዘርፍ የሪፎርም...
Read Moreየአብክመ ፍትሕ ቢሮ ከዮኒሴፍና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር
የአብክመ ፍትሕ ቢሮ ከዮኒሴፍና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር...
Read Moreዋና ዋና አገልግሎቶች
በሕግ ጉዳዮች ረገድ የክልሉን መንግስት ዋና አማካሪ ሆኖ መስራት
የውል ሰነድ ዝግጅትና ውል ምርመራ ለመንግስት ቢሮዎችና ለልማት ድርጅቶች
ወንጀል ፈፅመው ሲገኙ ደግሞ ህጉ በሚፈቅደው ልክ ተከራክሮ ማስቀጣት፣ታርመውና ታንፀው እንዲወጡ መከታተል
የፍትሐብሔር ጉዳዮችን በተመለከተ የክልሉ ህዝብና መንግስት መብቶችና ጥቅሞች ህጋዊ ወኪል በመሆን ይስራል
የንቃተ ህግ ትምህርት መስጠት ለማህበረሰቡ ቅድመ ወንጀል ለመከላከል



